ከክፍል ሰላሳ የቀጠለ
የዶግማና
የቀኖና ጥሰት በኢ/ኦ/ ተ/ ቤተ ክርስቲያን፤ ክፍል ሰባት
የተወደዳችሁ የቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ሃይማኖት
ተከታዮች! እንደምን ሰነበታችሁ?
ለዚች ዕለትና ሰዓት ያደረሰን የቅዱሳን አምላክ ልዑል እግዚአብሔር ስሙ ይመስገን፡፡
በጥር ወር 1988 ዓ.ም ለሽያጭ የቀረበውና "የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ክ እምነት፤ሥርዓተ አምልኮትና የውጭ ግንኙነት " በሚል ስያሜ የተዘጋጀው የኑፋቄ
መጽሐፍ ያዘጋጁትና የእርማት ሥራውን የሰሩት እነማን እንደሆኑ እንድረዱ በማሰብ ከመጽሐፉ ውስጥ ባገኘነው መሠረት እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል፡፡