Friday, May 11, 2018

ስለጽዮን ዝም አልልም ” ክፍል አስራ አራት

ክፍል አስራ ሦስት የቀጠለ

ለዚች ዕለትና ሰዓት ያደረሰን የቅዱሳን አምላክ ልዑል እግዚአብሔር ስሙ ይመስገን፡፡

የተወደዳችሁ የቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ሃይማኖት ተከታዮች፣እንደምን ሰነበታችሁ?
       በተለያየ አገልግሎት መብዛት ምክንያት በዚች የመወያያ መድረክ ተገቢውን መልእክት ሳናሰተላልፍ በመዘግየታችን አስቀድመን ይቅርታ እንጠይቃለን፡፡ለዛሬው ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ የፌስ ቡክ ገጻቸው ያስነበቡን ግጥም፤ ሁላችንም እራሳችንን እንድናይና አጥብቀንም እንድንጸልይ የምያበረታታ ስለሆነ ምንም ሳንጨምርና ሳንቀንስ አቅርበንላችኃል፡፡
መልካም ንባብ፡፡